Telegram Group & Telegram Channel
በጭልጋ ወረዳ 45 የአማራ ልዩ ኃይል ሕይወት አለፈ!!

በማዕከላዊ ጎንደር ጭልጋ ወረዳ ከአይከል ከተማ፣ ጓንግ እና ቡሆና ድረስ ከመስከረም 17/2012 ጀምሮ ለአምስት ቀናት የተከሰተውን ግጭት ተከትሎ በአካባቢው የነበሩ ታጣቂዎች በከፈቱት ድንገተኛ ተኩስ ሰላም በማስከበር ላይ የሚገኙ 45 የአማራ ክልል የልዩ ኃይል አባላትን መግደላቸውን የአዲስ ማለዳ ምንጮች አረጋገጡ።

ማክሰኞ መስከረም 20/2012 በባህርዳር በሚገኘው ጽሕፈት ቤታቸው ለጋዜጠኞች በሰጡት መግለጫ የተናገሩት የአማራ ክልል የሰላምና ሕዝብ ደኅንነት ቢሮ ኃላፊ አገኘሁ ተሻገር፣ የፀጥታ አካላት ወደ ማደሪያ ካምፓቸው ሲገቡ ከበባ እንደተፈፀመባቸው እና ‹‹ከደረሰባቸው ውርጅብኝ›› ራሳቸውን መከላከላቸውን ይናገራሉ።

@ethio27



tg-me.com/ethio27/76
Create:
Last Update:

በጭልጋ ወረዳ 45 የአማራ ልዩ ኃይል ሕይወት አለፈ!!

በማዕከላዊ ጎንደር ጭልጋ ወረዳ ከአይከል ከተማ፣ ጓንግ እና ቡሆና ድረስ ከመስከረም 17/2012 ጀምሮ ለአምስት ቀናት የተከሰተውን ግጭት ተከትሎ በአካባቢው የነበሩ ታጣቂዎች በከፈቱት ድንገተኛ ተኩስ ሰላም በማስከበር ላይ የሚገኙ 45 የአማራ ክልል የልዩ ኃይል አባላትን መግደላቸውን የአዲስ ማለዳ ምንጮች አረጋገጡ።

ማክሰኞ መስከረም 20/2012 በባህርዳር በሚገኘው ጽሕፈት ቤታቸው ለጋዜጠኞች በሰጡት መግለጫ የተናገሩት የአማራ ክልል የሰላምና ሕዝብ ደኅንነት ቢሮ ኃላፊ አገኘሁ ተሻገር፣ የፀጥታ አካላት ወደ ማደሪያ ካምፓቸው ሲገቡ ከበባ እንደተፈፀመባቸው እና ‹‹ከደረሰባቸው ውርጅብኝ›› ራሳቸውን መከላከላቸውን ይናገራሉ።

@ethio27

BY ስለአገው ህዝብ ይመለከተኛል


Warning: Undefined variable $i in /var/www/tg-me/post.php on line 280

Share with your friend now:
tg-me.com/ethio27/76

View MORE
Open in Telegram


ስለአገው ህዝብ ይመለከተኛል Telegram | DID YOU KNOW?

Date: |

The seemingly negative pandemic effects and resource/product shortages are encouraging and allowing organizations to innovate and change.The news of cash-rich organizations getting ready for the post-Covid growth economy is a sign of more than capital spending plans. Cash provides a cushion for risk-taking and a tool for growth.

To pay the bills, Mr. Durov is issuing investors $1 billion to $1.5 billion of company debt, with the promise of discounted equity if the company eventually goes public, the people briefed on the plans said. He has also announced plans to start selling ads in public Telegram channels as soon as later this year, as well as offering other premium services for businesses and users.

ስለአገው ህዝብ ይመለከተኛል from ua


Telegram ስለአገው ህዝብ ይመለከተኛል
FROM USA